
Posts


የጉዳይ ጥናቶች
የደቡብ ሱዳንን ግጭት ለመመርመር የሞባይል ዳሰሳ ጥናት መጠቀም

ሃብት ጠቃሚ ምክር
የኦንላይን የምርምር መሣሪያዎች/
በቢቢሲ ቁጥር አንድ በሚለው የኦንላይን መርማሪው ፖል ማየርስ የቀረበው ኦንላይን የጥናት መሣሪያዎችና የምርመራ ዘዴዎች ለዓለማቀፍ የምርመራ ጋዜጠኝነት ኔትወርክ አንባቢዎች የኦንላይን የጥናት ፍለጋዎች መነሻ ሆኖ አገልግሏል። ይህ የእርሱ ‹ሪሰርች ክሊኒክ› የተባለ ድረገጽ፣ የብዙ ጥናታዊ ሥራዎች ሊንክ እና የ‹ጥናት ግብዓቶች› ይገኙበታል። ማየርስ በ2019 የኔትወርኩ ዌብናር ላይ ሰዎችን ኦንላይን እንዴት እናገኛለን ለሚለው ጠቃሚ ምክሮችን አቅርቧል። የዓለማቀፉ ኔትወርክ ማየርስን […]
ሃብት
የአፍሪካ ዓለማቀፍ የምርመራ ዘገባ ኔትወርክ (GIJN): የሕዝብ መረጃ መዛግብት ተደራሽነት
በሰብ ሰሃራ አፍሪካ በሚገኙ በርካታ አገራት፣ አሁን ድረስ መረጃና የሕዝብ የሆኑ የመረጃ መዛግብትን ማግኘት ፈታኝና ከባድ ሥራ ነው። ለምን ቢባል ጋዜጠኞች መረጃ ሲጠይቁ የሚደግፋቸውና የመንግሥት ባለሥልጣናት የሕዝብ የሆኑ መረጃዎችን እንዲሰጡ ግድ የሚላቸው ሕግ አለመኖሩ ነው።

የናይጄሪያው ዓለማቀፍ የምርመራ ዘገባ ማእከል (ICIR) በኮቪድ 19 ምላሽ ተጠሪነትን ለመፍጠር እያደረገ ያለው ግፊት
መቀመጫውን በናይጄሪያ ያደረገ ለትርፍ ያተቋቋመው የናይጄሪያ ዓለማቀፍ የምርመራ ዘገባ ማእከል (ICIR)፣ አሁን ላይ ሽፋኑንም አገሪቱ ለኮቪድ 19 እየሰጠች ባለችው ምላሾች ዙሪያ አድርጓል። በዓለማቀፍ የምርመራ ዘገባ ኔትወርክ (GIJN) የአፍሪካ ኤዲተር ከሆነው ከቤኖን ኸርበርት ኦሉካ ጋር ቆይታ ያደረገው ዳዮ አይታን ስለ ቡድኑ እንቅስቃሴ እንዲሁም ለአፍሪካ ስጋት በሆነው ወረርሽኙ ዙሪያ የምርመር ዘገባ መሥራትን በሚመለከት አንስቷል። ዳዮ አይታን የምርመራ ዘጋቢ፣ የዜና ክፍል አማካሪና የሚድያ አሠልጣኝ ነው።
ሃብት
በአፍሪካ ዓለማቀፍ የምርመራ ዘገባ ኔትወርክ፡ ፀጥታና ደኅንነት በአፍሪካ
በተፈጥሮው፣ የምርመራ ጋዜጠኝነት አደገኛ ሲሆን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ዘጋቢዎችና ኤዲሪተሮችን ስጋት ላይ ይጥላል። ሙሰኛ የሆኑና እጃቸው የዘረመ የመንግሥት ባለሥልጣናት ቆሻሻ የሚያወጡ ጋዜጠኞች ማስፈራሪያዎ ይገጥሟቸዋል። ይህም የምርመራ ሥራውን ለማስቆም የሚድያ ተቋማቸውን እስከመጨረሻው ዝም እስከማሰኘት የሚደርስ ጥረት ነው። እነዚህን ጋዜጠኞች ከደኅንነት እና ፀጥታ ስጋት ለመጠበቅ፣ አንዳንድ የአፍሪካ እና ዓለማቀፍ ድርጅቶች፣ በተመረጡ የአፍሪካ አገራትም ሆነ በመላው አኅጉሪቱ፣ ችግር ላይ ላሉ ምስጢር አጋላጭ ጋዜጠኞች ድጋፍ የሚያቀርቡበትን ፕሮግራም ሠርተዋል።
ሃብት ጠቃሚ ምክር
በአፍሪካ ዓለማቀፍ የምርመራ ዘገባ ኔትወርክ፡ እርዳታ እና ድጋፎች
የምርመራ ዘገባ ሥራ ሁልጊዜም ውድ ነው። ዘርፉ በዓለም ደረጃ በከፍተኛ የኢኮኖሚ ጫና ውስጥ በገባበት በዚህ ጊዜ፣ በርካታ የሚባሉ የንግድ//ኮሜርሻል ሚድያዎች ግንዘብን እንደወትሮው ለምርመራ ዘገባ አይመድቡም።

በአፍሪካ በኮቪድ 19 ዙሪያ የምርመራ ዘገባ ለመሥራት ጠቃሚ ነጥቦች
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎዛ በኮቪድ 19 ዙሪያ የሚወሰዱ እርምጃዎችን በሚመለከት ለኅብረቱ ንግግር ሲያደርጉ፤

የሪፖርት ማድረጊያ መሳሪያዎች እና ጠቃሚ ምክሮች
ጠቃሚ ምክሮች ኮሮና ቫይረስን በተመለከተ ለሚዘግቡ ጋዜጠኞች
አዲስ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ የዓለማችን ትልቁ ዜና ሆኖ ቀጥሏል። እንደ ጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ መረጃ እስከ አሁን የኮሮና ቫይረስ ከ167 በላይ የዓለም አገራትን አዳርሶ፣ 11 ሺሕ በላይ ሰዎችን ገድሏል። ከ286 ሺሕ በላይ ሰዎች ደግሞ በበሽታው ተይዘዋል።